بسم الله الرحمن الرحيم
الحمد لله رب العالمين، وصلى الله وسلم على رسوله
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
ተከታታይ የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
ክፍል 3
ስለዚህ ባጠቃላይ የእስልምናን ዓቂዳ(የእስልምናን መሰረት)
መማር(ማወቅ)፥ ተግባራዊ ማድረግ፥ ሰዎችን ማስተማር(ጥሪ
ማድረግ)፥ እነዚህን 3ት ነገሮችን ስንሰራ ለሚደርስብን ችግር ትዕግስት ማድረግ፥ ግዴታ ነው።
No comments:
Post a Comment