የእስልምና መሰረታዊ ትምህርቶች።
የእስልምና ኣስተምሮን ማስፋፋት።
Saturday, December 6, 2014
mewlid 21
የእስልምና መንገድ ማለት ቁርአንን፣ ሱናን፣ የሱሓባዎች ንግግር እና ስራቸውን፣ ኢጅማዕን፣ ቂያስን አጠቃሎ የያዘ ነው።
ቢድዓ መስራት በጣም ትልቅ ወንጀል ነው። ዓሊሞች ወንጀል በክብደቱ መሰረት እንደሚከተለው አስቀምጠዉታል።
-ትልቁ ሽርክ
-ትንሹ ሽርክ
-ቢድዓ
-ትልልቅ ሓራሞች(ዚና፣ ስርቆት፣ ወዘተ )
-ትንንሽ ሓራሞች (አጅነብዪን መጨበጥ፣ ወዘተ )
mewlid 1
بسم الله الرحمن الرحيم
1.
ነቢዩ መሓመድ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ
“ ሁለት ነገሮችን ትቸላችኋለሁ ፣ እነሱን ከያዛቹህ አትጠሙም ፣ እነሱም የአላህ መፅሃፍ (ቁርአን) እና የነቢዩዉ ሱና ናቸው:: ”
Newer Posts
Older Posts
Home
Subscribe to:
Posts (Atom)