ለእስልምና ማእዘናት ማስረጃችን
ከሓዲስ
أنْ تُؤْمِنَ بِاَللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ، وَتُؤْمِنَ بِالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ.
َرَوَاهُ مُسْلِمٌ
ነብዩ ሙሀመድ(ሰለላ ዐለይሂ ወሰላም)በሶሒሕ ሐዲስ እንዲህ ብለዋል ፦ “ እምነት(ኢማን)ማለት በአላህ ማመን፣ በመፃሀፋት ማመን፣ በመልእክተኞች ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን፣ በቀደር(በአላህ ውሳኔ) በጀም ከፋም ማመን ነው።
ሓዲሱን ሙስሊም ዘግቦታል።
No comments:
Post a Comment