Friday, October 2, 2015

የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ - ክፍል 6



ለእስልምና ማእዘናት ማስረጃችን

ከሓዲስ

أنْ تُؤْمِنَ بِاَللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ، وَتُؤْمِنَ بِالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ.


َرَوَاهُ مُسْلِمٌ

ነብዩ ሙሀመድ(ሰለላ ዐለይሂ ወሰላም)በሶሒሕ ሐዲስ እንዲህ ብለዋል ፦ “ እምነት(ኢማን)ማለት በአላህ ማመን፣ በመፃሀፋት ማመን፣ በመልእክተኞች ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን፣ በቀደር(በአላህ ውሳኔ) በጀም ከፋም ማመን ነው።

ሓዲሱን ሙስሊም ዘግቦታል።
 

No comments:

Post a Comment